News

News

የድሬዳዋ አስተዳደር ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን በዝቅተኛ ደሞዝ እርከን ላይ ለሚገኙ ከ135(መቶ ሰላሳ አምስት) በላይ የተቋሙ ሰራተኞች የትንሳኤ በአልን ምክንያት በማድረግ የመአድ ማጋራት አካሄደ።

በፕሮግራሙ ላይ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ሀላፊ፤ የውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የቦርድ ሰብሰቢ አቶ ሀርቢ ቡህ...

የድሬዳዋ  የመጠጥ ውሀ ማስፋፊያ ፕሮጀክት በ2018 ዓ.ም ሩብ ዓመት የሙከራ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር  የውሀ እና ፍሳሽ ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጅነር መሀመድ ሙሴ ገለፁ።

ፕሮጀክቱ ሲጠናቀቅ 65 ፐርሰንት የድሬደዋ ከተማን የመጠጥ ውሀ ችግርን እንደሚያቃልልም ስራ አስኪያጁ ተናግረዋል። የድሬደዋ አስተዳደር የከተማና የገጠር ክላስተር ወረዳ አመራሮች...

በራስ አቅም እየተሰራ የሚገኘውን የድሬዳዋ የንጹህ መጠጥ ውሃ ማስፋፊያ ፕሮጀክትን እስከ መስከረም 2018 ዓ.ም ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑን የውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ገለፀ።

ፕሮጀክቱ ተጠናቆ ወደ ስራ ሲገባ የአስተዳደሩን የንፁህ መጠጥ ውሃ ችግር እንደሚያቃልል ተጠቁሟል:: የድሬዳዋ አስተዳደር የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት የከተማዋን መስፋት፣...

የሰራተኞች ድጋፍ

የድሬዳዋ አስተዳደር ውሃና ፍሳሽ የሰራተኞች ሸማች ማህበር ጤፍ ከወለንጭቲ በግዥ በማስመጣት እንዲሁም ከድሬዳዋ ጅንአድ መጋዘን በንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ አማካኝነት ዘይት...

የድሬዳዋ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ከሰራተኞቹ ጋር ውይይት አካሄደ።

መድረኩን የተቋሙ ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር መሃመድ ሙሴ : የውሃ አቅርቦትና ስርጭት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኢንጂነር ረመዳን ሙሳ እና የፍሳሽ ማንሳትና...

ለድሬዳዋ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የስራ መሪዎችና የቡድን መሪዎች የስትራቴጂክ እቅድ ካስኬዲንግ ስልጠና በዛሬው እለት መስጠት ተጀመረ​

ለድሬዳዋ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የስራ መሪዎችና የቡድን መሪዎች የስትራቴጂክ እቅድ ካስኬዲንግ ስልጠና በዛሬው እለት መስጠት ተጀመረ ለድሬዳዋ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን...
English
Scroll to Top